እጅግ ከፍተኛ ጥንቃቄ!!! #ኦሮሚያ_ልዩ_ዞን ያው እንግዲህ "ብአዴን" በ11ኛው ሰአትም ቢሆን ይሰማኛል ብዬ ስለማላስብ ፥ በአከባቢውና በዙሪያው ያላችሁ ወገኖቻችን ፥ የልዩ ሀይልና የፋኖ አባላት እንዲሁም ለተለያዩ ተግባራት በትራንስፖርት የሚንቀሳቀሰውን ጨምሮ መላው ህዝባችን ፥ ምንም ዝርዝር ሳያሻው ከወትሮው የተለየ እጅግ ከፍተኛ ጥንቃቄ እንድታደርጉ ለማሳሰብ እወዳለሁ! 7.3K views18:51