ማንቸስተር ሲቲ የ2022/2023 የውድድር ዓመት ሻምፒዮን መሆኑን አረጋገጠ፡፡ የአርሰናልን በኖቲንግሃም ፎረስት መሸነፍ ተከትሎ ማንቸስተር ሲቲ ባለፉት ስድስት አመታት ለአምስተኛ ጊዜ የፕሪሚየር ሊጉ ሻምፒዮን መሆን ችሏል። በክለቡ ታሪክ የፕሪሚየር ሊግ ዋንጫ ቁጥር 9ኛው ነው። @YeneTube @FikerAssefa 8.0K viewsedited 18:39