ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ በፀጥታ ኀይሎች ተወሰደ! ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ ዛሬ አመሻሹን በፀጥታ | YeneTube
ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ በፀጥታ ኀይሎች ተወሰደ!
ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ ዛሬ አመሻሹን በፀጥታ ኀይሎች ከመኖሪያ ቤቱ መወሰዱን ቤተሰቦቹ ለዋዜማ ተናግረዋል። ተመስገን ለምን እንደታሰረና ወዴት እንደተወሰደ ገና አለወቅንም ያሉት ቤተሰቦቹ የመንግስት ፀጥታ ሰራተኞች ምሽት አንድ ሰዓት ተኩል ገደማ ወደ መኖሪያ ቤቱ ዘልቀው እንደወሰዱት ከዓይን እማኞች ሰምተናል ብለዋል።
[Wazema]
@YeneTube @FikerAssefa