ሶማሊያ፡ ሆቴል ከበው ሰዎችን አግተው የነበሩት የአልሸባብ ታጣቂዎችን በመጨረሻም በወታደሮች ተገ | YeneTube
ሶማሊያ፡ ሆቴል ከበው ሰዎችን አግተው የነበሩት የአልሸባብ ታጣቂዎችን በመጨረሻም በወታደሮች ተገለው እገታው አብቅቷል ሞቃዲሾ በሚገኘው ቪላ ሮዝ ሆቴል ላይ አማፂያን ከከበቡ በኋላ 9 ሰዎች - 8 ሲቪሎች እና አንድ ወታደር ተገድለዋል።
ለ12 ሰአታት 60 ንፁሀን ዜጎች ስልሳ ንፁሃን በታጣቂዎች ከመገደል ድነዋል ።
Via:- ሮይተርስ
@Yenetube @Fikerassefa