'የሰላም ስምምነቱን እውን ለማደረግ እየተጋን ነው። በቀጣይ በመቐለ እንሰባሰባለን። ከዛም በአዲ | YeneTube
"የሰላም ስምምነቱን እውን ለማደረግ እየተጋን ነው። በቀጣይ በመቐለ እንሰባሰባለን። ከዛም በአዲስ አበባ ተገናኝተን ደስታችንን አብረን እናከብራለን"ኡሁሩ ኬንያታ ዛሬ የኢትዮጵያ መከላከያና የትግራይ ታጣቂ አዛዦች ናይሮቢ ላይ ሲገናኙ ከተናገሩት የተወሰደ።
@Yenetube @Fikerassefa