Get Mystery Box with random crypto!

Natnael Mekonnen

የሰርጥ አድራሻ: @natnaelmekonnen21
ምድቦች: ፖለቲካ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 175.70K
የሰርጥ መግለጫ

በቀጥታ መረጃዎችን ለመስጠት ሲፈልጉና ማስታወቂያ ማሰራት ከፈለጉ 👉 @NatnaelMekonnen7
Facebook.com/natnaelmekonnen.et
Instagram.com/natnaelmekonnen21

Ratings & Reviews

1.00

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

0

3 stars

0

2 stars

0

1 stars

2


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች

2024-04-15 19:33:30
የኢትዮጵያ እና ኬንያ አትሌቶች ሆን ብለው ቻይናዊ ሯጭ እንዲያሸንፍ በማድረግ ተከሰሱ!

አንድ የኢትዮጵያ እና ሁለት ኬንያውያን አትሌቶች ቻይናዊ ሯጭ የቤይጂንግ ግማሽ ማራቶንን እንዲያሸንፍ አድርገዋል ተብለው ምርመራ ተጀመረባቸው።

የውድድሩ አዘጋጅ ቤይጂንግ ስፖርትስ ቢሮ ክስተቱን እየመረመርኩ ነው ሲል ለፈረንሳይ የዜና ወኪል - ኤኤፍፒ ተናግሯል። ኢትዮጵያዊው አትሌት ደጀኔ ኃይሉ ቢቂላ እንዲሁም ኬንያውያኑ ሮበርት ኬተር እና ዊሊ ማናንጋት ቻይናዊው አትሌት ሂ ጂ እንዲያሸንፍ ያደረጉበት ሁኔታን የተመለከቱ ቻይናውያን “ስፖርታዊ ሥነ ምግባር የሌለበት አሳፋሪ ተግባር” ሲሉ ገልጸውታል።

ሦስቱ አትሌቶች ከውድድሩ መጀመሪያ አንስቶ እስከ ማጠናቀቂያው ድረስ ቻይናዊውያን አትሌት አጅበው ሲሮጡ ነበር።በማኅበራዊ ሚዲያዎች ላይ በስፋት በተጋራው ቪዲዮ ላይ የውድድሩ መጨረሻ አካባቢ ሦስቱ የምሥራቅ አፍሪካ አትሌቶች ፍጥነታቸውን በመቀነስ ቻይናዊው አትሌት እንዲያልፋቸው በእጃቸው ሲጠቁሙት ይታያሉ።

በመጨረሻም የመላው እስያ ጨዋታዎች የማራቶን የወርቅ ሜዳሊያ አሸናፊው ቻይናዊ አትሌት ሦስቱን የምሥራቅ አፍሪካ አትሌቶች አስከትሎ በአንድ ሰከንድ ልዩነት ብቻ ውድድሩን አሸንፏል። የውድድሩ አዘጋጆች ለኤኤፍፒ “ምርመራ እያደረግን ነው። ምርመራችን ሲጠናቀቅ ውጤቱን ይፋ እናደርጋለን” ብሏል።
23.7K views16:33
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-04-15 15:57:00
በአሸባሪው ሸኔ ታግተው የነበሩ 4 ሲኖትራክ ገልባጭ መኪናዎችን ከነ ሹፌሮቻቸው ማሥመለስ ተችሏል።

የደቡብ ዕዝ ክፍለ ጦር በአርሲ ዞን ዝዋይ ዱግዳ ወረዳ መጃ ሸነን ቀበሌ ፈርዳ አካባቢ በሸኔ የሽብር ቡድን ታግተው የነበሩ አራት ሲኖትራክ ገልባጭ ተሽከርካሪዎችን ከነሹፌሮቻቸው ከእገታ አስለቅቋል።

ከማህበረሰቡ የተገለለው እና በተደጋጋሚ በሁሉም አካባቢዎች ከባድ ምት እያረፈበት የሚገኝው ዘራፊውና አሸባሪው ቡድን ንብረት በማገት በገንዘብ መደራደር እንደ ዋነኛ አማራጭ አድርጎ ቢንቀሳቀስም በመከላከያ ሠራዊቱ እና በፀጥታ ሃይሉ ጥምረት እየተመታ የዘረፈው ንብረትም እየተመለሰ መሆኑን በቀጠናው የሚገኘው ክፍለጦር አዛዥ ሌተናል ኮሎኔል ሳሊወን ክብረሃሰን ገልፀዋል።

የታገቱት ሹፌሮችም ሸኔ ብር ካልስገባችሁ እንገላችኋለን በማለት ሲዝቱብን ሠራዊቱ ደርሶ በከፈተው ተኩስ ሸኔዎቹ እየጮሁ ሲሮጡ እና ሲመቱ እኛ በሠላም ከነ ንብረታችን ከሠራዊቱ ተቀላቅለናል ብለዋል።
31.2K views12:57
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-04-15 15:55:48
ጄኔራል አበባው ታደሠ አሁናዊ የሠላም ሁኔታን በተመለከተ ከማዕከላዊ ሸዋ ኮማንድ ፖስት ጋር ተወያዩ፡፡

የጦር ኃይሎች ምክትል ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ጄኔራል አበባው ታደሰ በአማራ ክልል የኦሮሞ ብሔረሰብ እና የሰሜን ሸዋ ዞን አሁናዊ የሰላምና ፀጥታ ሁኔታ እንዲሁም በወደፊት የሥራ አቅጣጫ ላይ ከማዕከላዊ ሸዋ ኮማንድ ፖስት ጋር ተወያይተዋል፡፡

ምክትል ጠቅላይ ኢታማዦር ሹሙ የማዕከላዊ ሸዋ ኮማንድ ፖስት አሸባሪውን ሸኔ እና ራሱን ፋኖ ብሎ የሚጠራውን ፅንፈኛ ኃይል አከርካሪውን በመስበር በሁለቱም ዞን አንፃራዊ ሰላም መስፈን መቻሉን አረጋግጠዋል፡፡

ጄኔራል አበባው ታደሰ በከሚሴ ከተማ ከማዕከላዊ ሸዋ ኮማንድ ፖስት ከፍተኛ አመራሮችና ከሁለቱም ዞን ከተውጣጡ የአስተዳደር አካላት ጋር ባደረጉት ውይይት ፅንፈኛው ኃይል አዲስ አበባን ለማተራመስ ይመቸኛል ብሎ አለኝ ያለውን ኃይል በሰሜን ሸዋ ዞን ውስጥ ሰግስጎ አንደነበረ አስታውሰዋል።

የማዕከላዊ ሸዋ ኮማንድ ፖስት በወሰደው ፈጣን እርምጃ በሁለቱም ዞን የነበሩ ሁለት ቋንቋ ተናጋሪ ፅንፈኞችን በመደቆስ ሀገር የማተራመስ ቀቢፀ ተስፋቸውን በማምከን ምርጥ ውጤት ማስመዝገቡን ገልፀዋል።

አሁን ለብቻው ተነጥሎ በየሸጡ ተደብቆ የሚገኘውን የፅንፈኛ ኃይል አመራሮችን የመመንጠሩ ስራ ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበትም ጄኔራል መኮንኑ አሳስበዋል፡፡

የማዕከላዊ ሸዋ ኮማንድ ፖስት ሰብሳቢና የኮማንዶና አየር ወለድ አዛዥ ሌተናል ጄኔራል ሹማ አብደታ በአማራ ክልል ኦሮሞ ብሔራሰብ እና ሰሜን ሸዋ ዞን የሀገሪቷን ሰላም በማናጋት የህዝቦቿን በሰላም የመኖር ዋስትናን ለማሳጣት ቆርጠው የተነሱትን ሁለቱንም ፅንፈኛ ኃይሎች በተገቢው መንገድ በመምታት የጥፋት ተልዕኳቸውን ማኮላሸት መቻሉን ገልፀዋል።

ኮማንድ ፖስቱ ከኦፕሬሽናል ስራው ጎን ለጎን የአከባቢውን የፀጥታ ኃይል የማጠናከርና የማደራጀት ስራዎችን መስራቱን በማስታወስ አሁን በሁለቱም ዞን ለፀጥታው ኃይል ተግዳሮት የሚሆን ሃይል እንደሌለም አረጋግጠዋል፡፡

የውይይቱ ተሳታፊውችም የሀገር መከላከያ ሠራዊታችን ራሱ ሞቶ ዜጎችን የሚያኖር ህዝባዊ ሀይል መሆኑን በማስታወስና በዞናቸው ለተገኘው ሰላም ሠራዊቱ ለከፈለው መስዋዕትነት እና ላስመዘገበው ከፍተኛ ውጤት የላቀ ክብር እንዳላቸው አብራርተዋል።

አሁን የፅንፈኞችን ሴራ ህዝባችንም በተገቢው መንገድ ስለተገነዘበ እኛም ሆነ ህዝባችን ከሠራዊታችን ጎን ስለሆን የዚህን ሀይል ርዝራዦች ለማጥፋት ብዙም አስቸጋሪ እንደማይሆን እምነታቸውን ገልፀዋል፡፡

በመጨረሻም በአማራ ክልል የኦሮሞ ብሔረስብ ዞን በዞኑ ለስመዘገቡት የተራጋጋ ሰላምና ፀጥታ እውቅና በመስጠት ለሠራዊቱ አመራሮች ልዩ ሽልማት ከምስጋና ጋር አብርክተዋል፡፡
28.9K views12:55
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-04-15 15:55:24
ኤልናፍ ትሬዲንግ ኋ.የተ.የግ.ማህበር
ELNAF TRADING PLC
የቱርክ ብሎኬት ማምረቻ
ድርጅታችን በኢትዮጵያ ተመዝግቦ የሚገኝና በኮንስትራክሽን ዘርፍ የተሰማራ  ሲሆን በአሁን ስዓትም በለገጣፎ አካባቢ በ15,000 ካ.ሜ  ላይ በቀን ከ40,000 በላይ ብሎኬቶችን ማምረት የሚያስችል የቱርክ ማሽኖችን ተክሎ ወደስራ የገባ ሲሆን በዚህም ለ150 ሰዎች የስራ ዕድል የፈጠረ ና በኮንስትራክሽን ዘርፉም የራሱን ድርሻ በመወጣት ላይ ይገኛል።
ለየት የሚያደርገን
⨳    በቱርክ ማሽኖች ማምረታችን
⨳    የራሳችንን የከርሰ ምድር ውሃ አውጥተን መጠቀማችን
⨳    በሰዓቱ ምርት ማቅረባችን
⨳    ያሉበት ድረስ በራሳችን ተሽከርካሪዎች ማድረሳችን
⨳    በሚፈልጉት size እናመርታለን
            ባለ 10 cm
            ባለ 15 cm
            ባለ 20 cm
           ባለ 24 cm (ሪብድ)

ይምጡ ይጎብኙን በምርታችንና ዘመናዊነትን በተከተለ አሰራራችን ይረካሉ።
  ቤትና ህንፃዎችዎን በኤልናፍ ብሎኬት ይገንቡ ያትርፉ
አድራሻችን ቁ.1   ለገጣፎ አባ ኪሮስ ቤ/ያን እንዳለፉ
             +251993999999
https://maps.app.goo.gl/kQ884KEndxzVxezaA
                     ቁ.2    ጀሞ 3 ሰይድ ያሲን አደባባይ አከባቢ
             +251985888899
https://maps.app.goo.gl/djEzNajMtsvVA9JY9
22.8K views12:55
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-04-15 15:55:04
ELEGAS ENGINEERING PLC
የእርስዎ አሳንሰር መፍትሄ ባለሙያዎች

ለ Elevator እና ለEscalator ከፍተኛ ደረጃ የምህንድስና መፍትሄዎች ያስፈልጎዎታል? በኢንዱስትሪው ውስጥ ግንባር ቀደም ኩባንያ ከሆነው ELEGAS ኢንጂነሪንግ አለሎት። ባለን ሰፊ ልምድ እና እውቀት ላለፉት 17 አመታት በአስራ በአምስት ሀገራት በልዩ ጥራተ‍እ አገልግሎት ስናቀርብ ቆይተናል። አሁን ደግሞ ላለፉት ሁለት ዓመታት የአገር ውስጥ ገበያን እያገለገለ አዲሱን የግንባር መስሪያ ቤታችን በኢትዮጵያ መከፈቱን በደስታእንገልፃለን።
በ ELEGAS ምህንድስና፣ ልዩ ፍላጎቶችዎን ለማሟላት የተዘጋጁ ምርጥ የምህንድስና መፍትሄዎችን በማቅረበ‍ኣችን እንኮራለን። የድርጅታችን ባለ ሞያዎች በምንሰራው እያንዳንዱ ፕሮጀክት የላቀ ጥራት ለማቅረብ ቁርጠኛ ናቸው።

ሚለየን ምንድነው?

የገጠማ ስራን ጨምሮ በአራት ወራት ውስጥ ከፍተኛ ጥራት ያላቸውን አሳንሰሮች ከቱርክ የማድረስ ችሎታችን። ጊዜ ወሳኝ ነዋ

በተጨማሪም ከእያንዳንዱ ሊፍት ግዢ ጋር ጥቅል እናቀርባለን። በምርቶቻችን ላይ ለጋስ የሁለት ዓመት ዋስትና ያገኛሉ። በተጨማሪም የአሳንሰርህን ረጅም ዕድሜ እና ጥሩ አፈጻጸም ለማረጋገጥ የአንድ አመት ነጻ ጥገና እናቀርባለን።

የዋጋ አወጣጥን በተመለከተ፣ የፕሮጀክትዎን ፍላጎት የሚያሟላ ተለዋዋጭነት እናቀርባለን።

FOB፣ CIF፣ ወይም DDP፣ የዋጋ አወጣጥ አማራጮቻችንን ከተወሰኑ መስፈርቶች ጋር በማዛመድ እናዘጋጃለን።

ገጠማ የሚደርጉላችሁ የበርካታ
አመታት ከቱርክ የመጡ ልምድ ያላቸው crewዎች ናቸው።

We Care

አድራሻ:- ቡልጋሪያ ማዞሪያ የትራፊክ መብራት አጠገብ አዌባነ ህንፃ 1ኛ ፎቅ


+251 971 71 71 71
+251 994 69 69 69

www.elegas.com.tr

Email:- ethiopia@elegas.com.tr
22.7K views12:55
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-04-15 10:43:56 ኢራን በእስራኤል ላይ ጥቃት ካደረሰች በኋላ በመካከለኛው ምስራቅ የበረራ መስተጓጎል አጋጠመ

ባለፉት ሁለት ቀናት ቢያንስ ከ12 የሚሆኑ አየር መንገዶች በረራዎችን ሰርዘዋል፤ ወይም የበረራ መስመራቸውን ቀይረዋል።
https://am.al-ain.com/article/iran-attack-causes-flight
30.4K views07:43
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-04-15 10:43:26
ናሽ ልዩ የጥርስ ህክምና ክሊኒክ ዘመኑ ባፈራቸው መሳሪያዎ ች በመታገዝ ሙሉ የጥርስ ህክምናን በመስጠት ላይ ይገኛል::  ከምንሰጣቸው አገልግሎቶች መካከል በከፊል
➢ መጥፎ የአፍ ጠረንን ማከም
➢ የቆሸሹ ጥርሶችን በማሽን እናፀዳለን
➢ በህክምና መዳን የማይችሉትን ጥርሶች መንቀል
➢ ወጣ ገባ ያሉ ጥርሶችን በ ኦርቶዶንቲክ አፕላይንስ እና በብሬስ ማስተካከል
➢ የጥርስ ስር ህክምናን መስጠት
➢ የተቦረቦሩ ጥርሶችን እንሞላለን
➢ የተነቀሉ ጥርሶችን በሰው ሰራሽ አርተፊሻል መተካት
➢ የጥርስ ራጅ አገልግሎት መስጠት

አድራሻ: ሜክሲኮ ቡልጋሪያ ጫፍ ትራፊክ ማብራቱ አጠገብ
  Tel: 0913858561
28.5K views07:43
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-04-15 10:43:14
የአያትን አክሲዮን የገዛ ሁሌም ትርፋማ

በ 2015 ዓ.ም 51% ትርፍ /Dividend/ ለባለክሲዮኖች አከፋፍለናል

በቀላል አማርኛ የ 1 ሚሊዮን ብር አክሲዮን የነበራቸው ባለአክሲዮኖች 510 ሺ ብር ትርፍ /Dividend/ አግኝተዋል

የ 5 ሚሊዮን ብር የገዙ 2.5 ሚሊዮን ብር አትርፈዋል

የአንድ አክሲዮን ዋጋ 100 ብር ነው

ዝቅተኛ መግዛት የሚቻለው የአክሲዮን መጠን 2500 ነው

ዝቅተኛ የአክሲዮን ዋጋ 262,500 ብር ፣ 5% የአገልግሎት ክፍያን ጨምሮ

ከፍተኛ የአክሲዮን መጠን ገደብ የለውም

40% ከፍለው ቀሪውን በሶስት ዓመት መጨረስ ይችላሉ

አክሲዮኑን ከገዙ ከአንደኛው ወር ጀምሮ የትርፍ ተካፋይ መሆን ይጀምራሉ

ለበለጠ መረጃ: በ 0948888672/ 0935407638 ይደውሉ
28.7K views07:43
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-04-14 20:42:59
"የሰሜን ሸዋ ዞን እና የኦሮሞ ብሄረሰብ ዞን አመራሮች እና የፀጥታ ሀይሉ ጋር በጋራ በመሆን በተሰራ ስራ የተሻለ ውጤት ማምጣት መቻሉን ብርጋዴር ጀነራል አበባው ሰይድ ተናገሩ "።

ጀነራል አበባው ታደሰ የማእከላዊ ኮማንድፖስት ዋና ሰብሳቢ ሌተናል ጀነራል ሹማ አብደታን ጨምሮ የመከላከያ ሰራዊት ከፍተኛ አመራሮችና የሰሜን ሸዋዞንና የኦሮሞ ብሄረሰብ ዞን አመራሮች በተገኙበት በተሰሩ የሰላም ስራዎች ላይ በከሚሴ ከተማ ገምግመዋል።

ብርጋዲየር ጀነራል አበባው ሰይድ እንደተናገሩት የሁለቱን አጎራባች ዞኖች በጋራ በማድረግ በተደረገ ግምገማ ጥሩ ውጤት የታየ ሲሆን እስካሁን በሁለቱ ዞኖች አስቸግሮ የነበረ የፀጥታና ደህንነት መደፍረስ የሰላም ማስከበር እንቅፋት የሆኑ የሁለቱን ዞኖች የብሄረሰብ ግጭት በማስመሰል ባለፋት ጊዜያት መንገድ እስከመዘጋት ድረስ የሚያደርስ ሁለቱን ብሄረሰብ የማያቋርጥ ግጭት ለማስገባት በሸኔና ፅንፈኞች አለመረጋጋት እንዲፈጠር ሲሰሩ ነበር ያሉት ጀነራሉ በዚህም የሁለቱ ዞኖች አመራሮችና የፀጥታ ሀይሉ ጋር በጋራ በመሆን በተሰራ ስራ የተሻለ ውጤት መምጣት መቻሉን ገልፀዋል።

የኦሮሞ ብሄረሰብ አስተዳደር ዋና አስተዳዳሪ አቶ አህመድ አሊ እንደገለፁት በተሰጠው አቅጣጫ የሁለቱ ዞን አመራሮች ችግሮችን እንዲፈቱ በተቀመጠው መሰረት በርካታ ስራዎች ተሰርተዋል።በዚህም የሁለቱን ህዝቦች አንድነት ወንድማማችነት ትስስር የሚያጠናክር የቀጠናውን ሰላም ለማምጣት ሊለውጥ የሚችል ስራ መሰራቱን ገልፀው በዚህም በተሰራ የህዝብ ግንኙነት ሰራ ከ62ሺ በላይ የህብረተሰብ ክፍሎችን ማወያየት መቻሉን ገልፀዉ የህግ ማስከበር ስራዎችን ሲሰራ መቆየቱን ተናግረዋል።

የሰሜን ሸዋ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ መካሻ አለማየሁ በበኩላቸው የማእከላዊ ሸዋ ኮማንድ ፖስት አጠቃላይ በቀጠናው የተሰሩ የህግ ማስከበር ስራዎች በዝርዝር የተገመገመ ሲሆን አቅጣጫ ተቀምጧል በሁለቱ ህዝቦች ጥርጣሬ እንዲፈጠር ሲሰሩ የነበሩ ፅንፈኞ መኖሩን ገልፀዉ ከሁለቱም ዞኖች የአመራር ድክመት መኖሩን የገለፁት ዋና አስተዳዳሪው የሁለቱን አጎራባች ህዝቦች ለመለየት የመሳሪያ ነጋዴዎችና ፅንፈኞች ላይ በተሰራ የህግ ማስከበር በሁለቱም በኩል በተሰራው ስራ ችግሮች እንዲፈቱ አመራር በአዲስ የማደራጀት በተሰራ ስራ የህዝባችን ዘላቂ ሰላም ለማምጣት በትኩረት መሰራቱን ተናግረዋል ።

መረጃው የኦሮሞ ብሄረሰብ አስተዳደር መንግስት ኮሚኒኬሽን መምሪያ ነው።
35.1K views17:42
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-04-14 20:42:15
የአያትን አክሲዮን የገዛ ሁሌም ትርፋማ

በ 2015 ዓ.ም 51% ትርፍ /Dividend/ ለባለክሲዮኖች አከፋፍለናል

በቀላል አማርኛ የ 1 ሚሊዮን ብር አክሲዮን የነበራቸው ባለአክሲዮኖች 510 ሺ ብር ትርፍ /Dividend/ አግኝተዋል

የ 5 ሚሊዮን ብር የገዙ 2.5 ሚሊዮን ብር አትርፈዋል

የአንድ አክሲዮን ዋጋ 100 ብር ነው

ዝቅተኛ መግዛት የሚቻለው የአክሲዮን መጠን 2500 ነው

ዝቅተኛ የአክሲዮን ዋጋ 262,500 ብር ፣ 5% የአገልግሎት ክፍያን ጨምሮ

ከፍተኛ የአክሲዮን መጠን ገደብ የለውም

40% ከፍለው ቀሪውን በሶስት ዓመት መጨረስ ይችላሉ

አክሲዮኑን ከገዙ ከአንደኛው ወር ጀምሮ የትርፍ ተካፋይ መሆን ይጀምራሉ

ለበለጠ መረጃ: በ 0948888672/ 0935407638 ይደውሉ
32.8K views17:42
ክፈት / አስተያየት ይስጡ