Get Mystery Box with random crypto!

Natnael Mekonnen

የሰርጥ አድራሻ: @natnaelmekonnen21
ምድቦች: ፖለቲካ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 175.28K
የሰርጥ መግለጫ

በቀጥታ መረጃዎችን ለመስጠት ሲፈልጉና ማስታወቂያ ማሰራት ከፈለጉ 👉 @NatnaelMekonnen7
Facebook.com/natnaelmekonnen.et
Instagram.com/natnaelmekonnen21

Ratings & Reviews

1.00

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

0

3 stars

0

2 stars

0

1 stars

2


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች

2024-04-22 15:41:24
የጎጃም ኮማንድፖስት ባደረገው ክትትል የአፈር ማዳበሪያ በወቅቱ እያገኙ መሆኑን የአዊ ብሄረሰብ አስተዳደር አርሶ አደሮች ተናገሩ።

ኮሩ በተሰማራበት ዞን ስር የሚገኙ ቲሊሊ ፣ እንጂባራ ፣ አዲስ ቅዳም ፣ ዳንግላ እና ሌሎች ወረዳዎች ስርጭቱ በተገቢው መንገድ እየተከናወነ ይገኛል፡፡

አርሶ አደሮቹ በሰጡት አስተያየት ፣ የዘንድሮ የአፈር ማዳበሪያ ግብዓት ስርጭት አምና ከነበረው አንፃር ስንመለከት ዋጋው ተመጣጣኝ ሲሆን ወቅቱን ጠብቆ በመምጣቱ ለስራችን ምቹ ሆኔታን ይፈጥራል ብለዋል፡፡

ሰራዊቱ ተገቢውን ክትትልና ቁጥጥር እያደረገልን ሁሉም አርሶ አደር ድርሻውን በአግባቡ እየወሰደ ይገኛል ያሉት አርሶ አደሮቹ ፣ የጥፋት ቡድኑ የማዳበሪያ ግብዓቱን እንዳንወስድ በርካታ የሀሰት ወሬዎችን ቢነዛም አልተቀበልነውም ብለዋል፡፡

ከመንግስት ገንዘብ ከፍላችሁ አትውሰዱ እኛ በነፃ እንመጣለን ፣ በቅርቡ የማዳበሪያ ፋብሪካ እንገነባለን እያለ የበሬ ወለደ ወሬዎችን ቢያናፍስም አርሶ አደሩ ሀሰት መሆኑን ተገንዝቦ የቀረበለትን ማዳበሪያ ተገቢውን ክፍያ ለመንግስት በመክፈል እየወሰደ እንደሚገኝ አረጋገጠዋል ፡፡

የኮሩ ምክትል አዛዥ ኮሎኔል መንገሻ ሞላ ፣ የአፈር ማዳበሪያ ስርጭቱ ለአርሶ አደሩ አማካኝ በሆኑ ቦታዎች ላይ እንዲከማች በማድረግ እየተሰራጨ እንደሚገኝ እና ሰራዊቱ ግብዓቱን አጅቦ በማምጣት የእደላ ስራውን በቅርበትና በትኩረት እየተከታተለ እንደሚገኝ አስረድተዋል፡፡

ሰራዊቱ ከሁሉም የሀገራችን ክፍሎች የተወጣጣ የህዝብ ልጅ በመሆኑ ማንኛውም ፈተና ሳይበግረው ለህዝባችን ሰላምና ልማት ያለ ምንም ቅድመ ሁኔታ ግዳጁ የሚጠይቀውን ሁሉ ዋጋ በመክፈል የህዝባችንን ሰላምና ልማት የማረጋገጥ ስራውን አጠናክሮ እንደሚቀጥል የኮሩ ምክትል አዛዥ ኮሎሬል መንገሻ ሞላ አረጋግጠዋል፡፡
             
23.9K views12:41
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-04-22 15:39:59 ምዕራባውያን መጨረሻው አስከፊ ወደሆነው የኑክሌር ጦርነት እየተንደረደሩ ነው ስትል አስጠነቀቀች

የአሜሪካ የተወካዮች ምክር ቤት ለዩክሬን የ61 ቢሊዮን ዶላር ድጋፍ አጽድቋል።
https://bit.ly/449eWBv
21.9K views12:39
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-04-22 15:39:22
ኤልናፍ ትሬዲንግ ኋ.የተ.የግ.ማህበር
ELNAF TRADING PLC
የቱርክ ብሎኬት ማምረቻ
ድርጅታችን በኢትዮጵያ ተመዝግቦ የሚገኝና በኮንስትራክሽን ዘርፍ የተሰማራ  ሲሆን በአሁን ስዓትም በለገጣፎ አካባቢ በ15,000 ካ.ሜ  ላይ በቀን ከ40,000 በላይ ብሎኬቶችን ማምረት የሚያስችል የቱርክ ማሽኖችን ተክሎ ወደስራ የገባ ሲሆን በዚህም ለ150 ሰዎች የስራ ዕድል የፈጠረ ና በኮንስትራክሽን ዘርፉም የራሱን ድርሻ በመወጣት ላይ ይገኛል።
ለየት የሚያደርገን
⨳    በቱርክ ማሽኖች ማምረታችን
⨳    የራሳችንን የከርሰ ምድር ውሃ አውጥተን መጠቀማችን
⨳    በሰዓቱ ምርት ማቅረባችን
⨳    ያሉበት ድረስ በራሳችን ተሽከርካሪዎች ማድረሳችን
⨳    በሚፈልጉት size እናመርታለን
            ባለ 10 cm
            ባለ 15 cm
            ባለ 20 cm
           ባለ 24 cm (ሪብድ)

ይምጡ ይጎብኙን በምርታችንና ዘመናዊነትን በተከተለ አሰራራችን ይረካሉ።
  ቤትና ህንፃዎችዎን በኤልናፍ ብሎኬት ይገንቡ ያትርፉ
አድራሻችን ቁ.1   ለገጣፎ አባ ኪሮስ ቤ/ያን እንዳለፉ
             +251993999999
https://maps.app.goo.gl/kQ884KEndxzVxezaA
                     ቁ.2    ጀሞ 3 ሰይድ ያሲን አደባባይ አከባቢ
             +251985888899
https://maps.app.goo.gl/djEzNajMtsvVA9JY9
19.1K views12:39
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-04-22 15:39:10
ELEGAS ENGINEERING PLC
የእርስዎ አሳንሰር መፍትሄ ባለሙያዎች

ለ Elevator እና ለEscalator ከፍተኛ ደረጃ የምህንድስና መፍትሄዎች ያስፈልጎዎታል? በኢንዱስትሪው ውስጥ ግንባር ቀደም ኩባንያ ከሆነው ELEGAS ኢንጂነሪንግ አለሎት። ባለን ሰፊ ልምድ እና እውቀት ላለፉት 17 አመታት በአስራ በአምስት ሀገራት በልዩ ጥራተ‍እ አገልግሎት ስናቀርብ ቆይተናል። አሁን ደግሞ ላለፉት ሁለት ዓመታት የአገር ውስጥ ገበያን እያገለገለ አዲሱን የግንባር መስሪያ ቤታችን በኢትዮጵያ መከፈቱን በደስታእንገልፃለን።
በ ELEGAS ምህንድስና፣ ልዩ ፍላጎቶችዎን ለማሟላት የተዘጋጁ ምርጥ የምህንድስና መፍትሄዎችን በማቅረበ‍ኣችን እንኮራለን። የድርጅታችን ባለ ሞያዎች በምንሰራው እያንዳንዱ ፕሮጀክት የላቀ ጥራት ለማቅረብ ቁርጠኛ ናቸው።

ሚለየን ምንድነው?

የገጠማ ስራን ጨምሮ በአራት ወራት ውስጥ ከፍተኛ ጥራት ያላቸውን አሳንሰሮች ከቱርክ የማድረስ ችሎታችን። ጊዜ ወሳኝ ነዋ

በተጨማሪም ከእያንዳንዱ ሊፍት ግዢ ጋር ጥቅል እናቀርባለን። በምርቶቻችን ላይ ለጋስ የሁለት ዓመት ዋስትና ያገኛሉ። በተጨማሪም የአሳንሰርህን ረጅም ዕድሜ እና ጥሩ አፈጻጸም ለማረጋገጥ የአንድ አመት ነጻ ጥገና እናቀርባለን።

የዋጋ አወጣጥን በተመለከተ፣ የፕሮጀክትዎን ፍላጎት የሚያሟላ ተለዋዋጭነት እናቀርባለን።

FOB፣ CIF፣ ወይም DDP፣ የዋጋ አወጣጥ አማራጮቻችንን ከተወሰኑ መስፈርቶች ጋር በማዛመድ እናዘጋጃለን።

ገጠማ የሚደርጉላችሁ የበርካታ
አመታት ከቱርክ የመጡ ልምድ ያላቸው crewዎች ናቸው።

We Care

አድራሻ:- ቡልጋሪያ ማዞሪያ የትራፊክ መብራት አጠገብ አዌባነ ህንፃ 1ኛ ፎቅ


+251 971 71 71 71
+251 994 69 69 69

www.elegas.com.tr

Email:- ethiopia@elegas.com.tr
18.3K views12:39
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-04-22 11:42:54
የአማራ ክልል ክፍተኛ አመራሮች የልዑካን ቡድን በሰሜን አሜሪካ በኒውዮርክ ከተማ ከኢትዮጵያዊያንና ትውልደ ኢትዮጵያዊያን ጋር ውይይትና ምክክር አደረገ።

በአማራ ክልል ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ ይርጋ ሲሳይ የሚመራው የልዑክ ቡድን ኒውዮርክ ከተማ የሥራ ጉብኝት ቀጥሎ በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የኢትዮጵያ ሚሲዮን ጽሕፈት ቤት አምባሳደሮች፣ ዲፕሎማቶች፣ ኢትዮጵታዊያን እና ትውልደ ኢትዮጵያዊያን ተወካዮች ጋር በሀገራዊና ክልላዊ ወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት አድርጓል።

የልዑክ ቡድኑ በሀገር ደረጃ እና ክልላዊ የልውጥ ጉዞ፣ ያጋጠሙ ችግሮች እና የመፍትሔ መንገዶች ላይ ውይይት ያደረገ ሲሆን በውይይቱም ክልሉን ወደ ተሟላ ሰላም ለማምጣት መንግሥት እያደረገ ስላለው ጥረትና የሕግ የበላይነትን ለማስከበር እየተደረገ ስላለው ጥረት ውይይት ተደርጓል። ዘላቂ ሰላም ለማምጣት የኢትዮጵያዊያንና ትውልደ ኢትዮጵያዊያን ሚና በተመለከተ ውይይት ተደርጓል።

በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያዊያን እና ትውልደ ኢትዮጵያዊያን ለክልሉ እና ለሀገራቸው ሰላም በጎ አስተዋፅኦ እንዲያበረክቱ በሥራ እድል ፈጠራ እና ኢንቨስትመንት ላይ እንዲሰማሩ ያሉ አማራጮችን በልዑክ ቡድኑ ማብራሪያ ተሰጥቷል።

የውይይቱ ተሳታፊዎች ስለክልሉ የሰላም ሁኔታ፣ የልማት ሥራዎችና ድህነት ቅነሳ፣ ከተለያዩ አካባቢዎች የተፈናቀሉ የአማራ ተወላጆች ወደ አካባቢያቸው እንዲመለሱ የማድረግ ሥራን፣ የሀገራዊ አካታች የምክክር መድረክ ላይ የአማራ ክልል ንቁ ተሳትፎ ለማድረግ እየተከናወነ ያለውን ሥራ እና ለሥራ እድል ፈጠራ ያለውን ምቹ ሁኔታ በተመለከተ ጥያቄዎችን አንስተዋል።

የልዑክ ቡድኑ አባላት በክልሉ ዘላቂ ሰላም እንዲመጣ የሕግ ማስከበር ሥራው ያለበት ደረጃና ለሰላም እየተደረገ ያለውን ጥረት፣ የተጀማመሩ የልማት ሥራዎችን በተመለከተ፣ ተፈናቃዮችን ለመመለስ የተጀመረውን ሥራ እና እየገጠመ ያለውን ፈተና፣ የምክክር መደረኩን የሕዝባችንን ጥያቄዎች ለማስመለስ እየተሠራ ያለውን ሥራና ያለውን ተስፋ ለማስፋት ከግጭት አባባሽ ተግባራት ሁሉም ርቆ ወደ ተሟላና ክልሉን ተጠቃሚ በሚያደርጉ ተግባራት ዙሪያ ለተሳታፊዎች አሥረድተዋል።

የልዑክ ቡድኑ የሥራ ጉዞ እንደቀጠለ ነው።
25.4K views08:42
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-04-22 09:15:12 የአሜሪካ እርዳታ ዩክሬን የበለጠ እንድትፈራርስ የሚያደርግ ነው-ክሬሚሊን

የአሜሪካ የተወካዮች ምክርቤት ለዩክሬን፣ ለእስራኤል እና በኢንዶ ፓሲፊክ ለሚገኙ የአሜሪካ አጋሮች የሚወል የ95 ቢሊዮን ዶላር ወታደራዊ እርዳታ አጽድቋል።
https://bit.ly/3Qbr6Er
26.9K views06:15
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-04-22 09:14:12
ናሽ ልዩ የጥርስ ህክምና ክሊኒክ ዘመኑ ባፈራቸው መሳሪያዎ ች በመታገዝ ሙሉ የጥርስ ህክምናን በመስጠት ላይ ይገኛል::  ከምንሰጣቸው አገልግሎቶች መካከል በከፊል
➢ መጥፎ የአፍ ጠረንን ማከም
➢ የቆሸሹ ጥርሶችን በማሽን እናፀዳለን
➢ በህክምና መዳን የማይችሉትን ጥርሶች መንቀል
➢ ወጣ ገባ ያሉ ጥርሶችን በ ኦርቶዶንቲክ አፕላይንስ እና በብሬስ ማስተካከል
➢ የጥርስ ስር ህክምናን መስጠት
➢ የተቦረቦሩ ጥርሶችን እንሞላለን
➢ የተነቀሉ ጥርሶችን በሰው ሰራሽ አርተፊሻል መተካት
➢ የጥርስ ራጅ አገልግሎት መስጠት

አድራሻ: ሜክሲኮ ቡልጋሪያ ጫፍ ትራፊክ ማብራቱ አጠገብ
  Tel: 0913858561
25.0K views06:14
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-04-22 09:14:02
የአያትን አክሲዮን የገዛ ሁሌም ትርፋማ

በ 2015 ዓ.ም 51% ትርፍ /Dividend/ ለባለክሲዮኖች አከፋፍለናል

በቀላል አማርኛ የ 1 ሚሊዮን ብር አክሲዮን የነበራቸው ባለአክሲዮኖች 510 ሺ ብር ትርፍ /Dividend/ አግኝተዋል

የ 5 ሚሊዮን ብር የገዙ 2.5 ሚሊዮን ብር አትርፈዋል

የአንድ አክሲዮን ዋጋ 100 ብር ነው

ዝቅተኛ መግዛት የሚቻለው የአክሲዮን መጠን 2500 ነው

ዝቅተኛ የአክሲዮን ዋጋ 262,500 ብር ፣ 5% የአገልግሎት ክፍያን ጨምሮ

ከፍተኛ የአክሲዮን መጠን ገደብ የለውም

40% ከፍለው ቀሪውን በሶስት ዓመት መጨረስ ይችላሉ

አክሲዮኑን ከገዙ ከአንደኛው ወር ጀምሮ የትርፍ ተካፋይ መሆን ይጀምራሉ

ለበለጠ መረጃ: በ 0948888672/ 0935407638 ይደውሉ
26.8K views06:14
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-04-20 13:10:31
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ፖላንድ ዋና ከተማ ዋርሶው 4 ሳምንታዊ በረራዎችን ማድረግ ሊጀምር መሆኑን አስታወቀ፡፡

ዋርሶው በተባበሩት መንግስታት የትምህርት፣ የሳይንስ እና የባህል ድርጅት(ዩኔስኮ) የተመዘገቡ ቅርሶች መገኛ፣ የድንቅ ኪነ ሕንፃዎች ማዕከል እና ታሪክንና ዘመናዊነትን አጣምራ የያዘች በዓለም በቱሪስት መዳረሻነታቸው ከሚጠቀሱ ቀዳሚ ከተሞች አንዷ ነች። አየር መንገዱ ወደ እዚህች ከተማ ከሰኔ 9 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ 4 ሳምንታዊ በረራዎችን ማድረግ ሊጀምር መሆኑን ነው ያስታወቀው፡፡
አየር መንገዱ የበረራ ትኬት ለማግኘት ለሚፈልጉ ደንበኞቹ በአየር መንገዱ ተንቀሳቃሽ ስልክ መተግበሪያ፣ ድረ ገጽ ወይም በትኬት ሽያጭ ቢሮዎች በመቁረጥ አገልግሎቱን ማግኘት እንደሚችሉ በማህበራዊ ትስስር ገጹ አስታውቋል፡፡
21.2K viewsedited  10:10
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-04-20 13:09:43
የአያትን አክሲዮን የገዛ ሁሌም ትርፋማ

በ 2015 ዓ.ም 51% ትርፍ /Dividend/ ለባለክሲዮኖች አከፋፍለናል

በቀላል አማርኛ የ 1 ሚሊዮን ብር አክሲዮን የነበራቸው ባለአክሲዮኖች 510 ሺ ብር ትርፍ /Dividend/ አግኝተዋል

የ 5 ሚሊዮን ብር የገዙ 2.5 ሚሊዮን ብር አትርፈዋል

የአንድ አክሲዮን ዋጋ 100 ብር ነው

ዝቅተኛ መግዛት የሚቻለው የአክሲዮን መጠን 2500 ነው

ዝቅተኛ የአክሲዮን ዋጋ 262,500 ብር ፣ 5% የአገልግሎት ክፍያን ጨምሮ

ከፍተኛ የአክሲዮን መጠን ገደብ የለውም

40% ከፍለው ቀሪውን በሶስት ዓመት መጨረስ ይችላሉ

አክሲዮኑን ከገዙ ከአንደኛው ወር ጀምሮ የትርፍ ተካፋይ መሆን ይጀምራሉ

ለበለጠ መረጃ: በ 0948888672/ 0935407638 ይደውሉ
20.0K views10:09
ክፈት / አስተያየት ይስጡ