Get Mystery Box with random crypto!

Muktarovich Ousmanova

የቴሌግራም ቻናል አርማ muktarovichousmanova — Muktarovich Ousmanova
ርዕሶች ከሰርጥ:
Wazemaalert
Ebc
Pmoethiopia
Westandwithendf
Londonmarathon
Berlinmarathon
Inbox
Fastmereja
Ethiopia
Southafrica
All tags
የሰርጥ አድራሻ: @muktarovichousmanova
ምድቦች: ፖለቲካ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 72.83K
የሰርጥ መግለጫ

Ethiopia forever

Ratings & Reviews

2.00

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

0

3 stars

1

2 stars

0

1 stars

1


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 87

2022-09-03 16:03:00
የጦርነት ሎጅክ….

የመጀመሪያዉ የዓለም ጦርነት በአዉሮፓ ጦርነቶችን ሁሉ ለማስቆም የተደረገ ጦርነት ነበር ይባላል። ግን የብዙ ሚሊዮን ሰዎችን ህይወት ቀጥፎ፣ ዓለምን ለሌሎች በርካታ ጦርነቶች ዳርጎ አለፈ። በዓለም ላይ በፍፁም በጦርነት ጥሩ ነገር ተገኝቶ አያዉቅም። ነገር ግን አንዱ ጠብ-መንጃ ስያነሳ ሌላኛዉ ዝም ብሎ ማየት አይቻልም። ጠበብ-መንጃ ያነሳዉ ጠብ-መንጃዉን እንድያስቀምጥ ጠብ-መንጃ የተነሳበት ጠብ-መንጃ ማንሳት የግድ ይሆናል። በዓለም ላይ ከጦርነት የከፋ ነገር ብኖር ጦርነትን አለመመከት ብቻ ይሆናል። ብቸኛ የጦርነት ጄስትፍከሽን ይሄ ብቻ ይሆናል።
(ዶክተር ብርሃኑ ሌንጂሶ)
20.2K views13:03
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-03 15:55:33
የኢትዮጵያን የባንክ አገልግሎት ዘርፍ ለውጭ ኢንቨስተሮች ክፍት የሚያደርገው ፖሊሲ በስራ ላይ እንዲውል የሚኒስትሮች ምክር ቤት ውሳኔ አሳለፈ። ምክር ቤቱ ውሳኔውን ያሳለፈው ዛሬ ቅዳሜ ነሐሴ 28፤ 2014 ባካሄደው መደበኛ ስብሰባ ነው።

የመንግስት ፖሊሲው ተግባራዊ እንዲሆን የወሰነው በአራት ምክንያቶች እንደሆነ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት ዛሬ ባወጣው መግለጫ አስታውቋል። ፖሊሲው ስራ ላይ እንዲውል ካስፈለገበት ምክንያቶች አንዱ የፋይናንስ ዘርፉን ተወዳዳሪነት፣ ወጤታማነትና ቀልጣፋነት በመጨመር፤ በቂ የፋይናንስ አቅርቦት እንዲኖር እና የውጭ ምንዛሬ አቅርቦት እንዲሳለጥ ለማድረግ መሆኑን ጽህፈት ቤቱ ገልጿል።

አዲሱ ፖሊሲ የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ከዓለም አቀፍ ገበያ ጋር ያለውን ትስስር “ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር” ያስችላል ተብሎ ታምኖበታል። ፖሊሲው ከዚህ በተጨማሪ “የስራ እድል ፈጠራ እንዲጎለብት” እንዲሁም “ኢኮኖሚያዊ ውጤታማነትን እና ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪነትን ለማረጋገጥ” የሚያስችል መሆኑን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት መግለጫ ጠቁሟል። የባንክ ዘርፍን ለውጭ ኢንቨስተሮች ክፍት ማድረግ “የዘርፉን አገልግሎቶች በእውቀት እና በቴክኖሎጂ ለመደገፍ” የሚያግዝ መሆኑንም የጽህፈት ቤቱ መግለጫ አክሏል።

ጠ/ አብይ አህመድ ከዚህ ቀደም የኢትዮጵያ ባንክ ለውጭ ኢንቨስተሮች ክፍት ስለማድረግ ተናግረው ነበር፣ ባለፈው የካቲት 15፤ 2014 በፓርላማ ተገኝተው በሰጡት ማብራሪያ፤ የውጭ ሀገር ባንኮችን ወደ ኢትዮጵያ ለማስገባት “የፖሊሲ ማሻሻያ ለማድረግ ቅድመ ዝግጅት” እየተደረገ መሆኑን ተናግረዋል።

ጠ/ሩ ማብራሪያቸው “ተጨማሪ ሀብት፣ ተጨማሪ የውጭ ምንዛሬ ማግኘት ስላለብን [የውጭ] ባንኮች እናመጣለን። የሀገር ውስጥ ባንኮች ዝግጅት ማድረግ ይኖርባቸዋል” ሲሉ አሳስበው ነበር። (ኢትዮጵያ ኢንሳይደር)
20.4K views12:55
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-03 13:34:00
የሚኒስትሮች ምክር ቤት በዛሬው ዕለት ባካሄደው 13ኛ መደበኛ ስብሰባ የባንክ ዘርፍን ለውጭ ኢንቨስተሮች ክፍት ለማድረግ በቀረበ ረቂቅ ፖሊሲ ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ፡፡

#PMOEthiopia
ዝርዝሩን ቴሌግራም
https://t.me/MuktarovichOusmanova
20.6K views10:34
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-03 12:49:25
በምዕራብ ግንባር የወገን ጦር በጠላት ላይ እያሰመዘገባቸዉ ያሉ ድሎች ቀጥለዋል የጠላት ሀይል ሲጠቀምበት የነበረው ግዴማ መስመር ያለ ምሽግ ልዩ ቦታው ጀንጅሪት እየተባለ የሚጠራው በወገን ሀይል ከጥዋቱ 4:30 አካባቢ በቁጥጥር ስር የዋለ መሆኑ ጅንጅሪት አካባቢ ተበታትኖ የሚገኘውን የጠላት ሀይል የወገን ሀይል የማፅዳት ስራ እየሰራ የሚገኝ ሲሆን እየሸሸ የሚሄደውን የጠላት ሀይል አሻባ ላይ የሱዳን ወታደሮች መሳሪያቸውን እንዲያራግፉ እያደረገ ይገኛል።(ጅንጅሪት ወደ ሃሻባ የጀልባ መሻገሪው አካባቢ ቦታ ነው በዚህ ውጊያ ኮ/ል መኮነን ሀይሉ የተባለ ክ/ጦር አዛዥ አዛዥን ጨምሮ በሺዎች የሚቆጥር ሬሳ ቡድኑ ጥሎ እየሸሸ መሆኑን፤ የቻለውን ቁስለኛ ደግሞ ዝሃና ወደ ተባለ የሱዳን ከተማ ለመውሰድ ጥረት እያደረገ ነው፤
Natnael Mekonnen
21.0K views09:49
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-03 11:45:37
በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ከወሰዳቸው 60 ኮርሶች ራጂ አሸናፊ ሁሉንም A+ በማምጣቱ የአሜሪካው MIT ዩኒቨርሲቲ የዶክትሬት ትምህርቱን እንዲማር ጥሪ ባደረገለት መሰረት ወደ አሜሪካ መልካም የትምህርት ዘመን ይሁንልህ ወንድማችን....

ምንጭ ፦ የወንጌል ድምፅ
21.3K views08:45
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-03 11:31:12
የኢትዮጵያ ጥምር ጦር በህወሀት ላይ እያሳረፈበት ያለው ጡጫ ከባድ ስለሆነ የተባበሩት መንግስታት በኢትዮጰያ ጉዳይ ካልተሰበሰብኩ ብሏል።

ሲታሰር ወደኔ ሲፈታ ወደ እሱ

እንደተባለው ነው።

ኢትዮጵያውያን ሁሉ የፖለቲካ ልዩነት ወደ ጎን በማድረግ ለሀገር በጋራ እንቁም
21.8K views08:31
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-03 10:46:40 ሁመራ ግንባር

የኢትዮ-ሱዳን ድንበር ጥምር ጦሩ ሁሉንም ምሽጎች ሰባብሮ አካባቢውን ተቆጣጥሯል። ሸረሪማ ግዴማ ዙሪያ አዛዛ ነጭ ድንጋይ ሽብርተኛ ቡድኑ ይንቀሳቀስባቸው የነበሩ አካባቢዎች ናቸው:: አሁን በጥምር ጦሩ ቁጥጥር ስር ገብተዋል።
22.0K views07:46
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-03 09:33:47 ህወሃት በደደቢት ያልጠበኩት ጦርነት ገጠመኝ ብሏል

ቀድሞም ጦርነት ያለ እቅድና ወታደራዊ ፕላን የሚዋጋው ህወሃት በደደቢት ያልጠበቀውን ቅጣት በደደቢት እየተቀጣ ይገኛል።

ህወሃት ወልድያን ያዝኩኝ ብሎ ደጋፊውን ሲያስጨፈር የሀገር መከሌከያ ሰራዊት ስልታዊ ቆራጣ በማድረግ ደደቢት ደርሷል። በአሁን ሰዓት በደደቢት ግንባር እያዋጉ ያሉት የኮር እና የክፍለ ጦር አመራሮች ጦርነቱን እንዳልቻሉት እና ኃይል የማይጨመርላቸው ከሆነ ታጣቂው ሊበተን መሆኑን እየገለፁ ይገኛሉ። ይሁን እንጂ የጁንታው ከፍተኛ ወታደራዊ አመራሮች "በደደቢት ያልጠበቅነው ጦርነት ነው የገጠመን፣ በዚህ ሁኔታ ተለዋጭ ኃይልም ሆነ ስንቅና ትጥቅ መላክ ስለማንችል የታሳችሁን አማራጭ ተጠቀሙ" የሚል መልስ ሰጠዋል።

ህወሃት የትግራይን ህዝብ ለከፋ ስቃይ ካጋለጠ እና ወጣቱን በጦርነት ከመጋደ በኋል በሚያሳዝን ሁኔታ ጦርነቱ ከአቅሜ በላይ ሆኗል እያለ ይገኛል።
Brook Abegaz
23.3K viewsedited  06:33
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-03 09:24:37
የአሜሪካ የአፍሪካ ቀንድ ልዩ ልዑክ “በሰሜን ኢትዮጵያ ቀውስ ላይ ለመወያየት” ለሶስተኛ ጊዜ ወደ አዲስ አበባ ሊመጡ ነው

ከአንድ ወር በፊት አዲስ አበባ የነበሩት የአሜሪካ የአፍሪካ ቀንድ ልዩ ልዑክ ማይክ ሐመር፤ “በሰሜን ኢትዮጵያ ቀውስ ላይ ለመወያየት” በድጋሚ ወደ አዲስ አበባ ሊመጡ ነው። አምባሳደር ማይክ ሐመር ወደ ኢትዮጵያ የሚጓዙት፤ ሁሉም ወገኖች ውጊያ አቁመው የሰላም ንግግር እንዲያደርጉ የሚያሳስብ መልዕክት ይዘው እንደሆነ የዋይት ሐውስ ቃል አቀባይ ካሪን ጄን ፒየር ትላንት አርብ ምሽት በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ተናግረዋል።

ካሪን ጄን ፒየር በዚሁ መግለጫቸው “የፕሬዝዳንት ባይደን የአፍሪካ ቀንድ ልዩ ልዑክ አምባሳደር ማይክ ሐመር በሰሜን ኢትዮጵያ ቀውስ ላይ ለመነጋገር ከዚህ ሳምንት ጀምሮ ወደ ኢትዮጵያ ይጓዛሉ” ብለዋል። የአሁኑ የአምባሳደር ሐመር ጉዞ በፌደራል መንግስት እና በትግራይ ኃይሎች መካከል ዳግም ውጊያ ከተቀሰቀሰ ወዲህ ለመጀመሪያ ጊዜ የሚደረግ ነው።

የዋይት ሐውሷ ቃል አቀባይ በትላንቱ ጋዜጣዊ መግለጫቸው፤ አምባሳደር ማይክ ሐመርም ሆነ አሜሪካ ህወሓት ከትግራይ ክልል ውጪ እያደረገ የሚገኘውን ማጥቃትም ሆነ የኢትዮጵያ መንግስት የሚፈጽመውን የአየር ጥቃት እንደሚያወግዙ ገልጸዋል። ቃል አቃባይዋ “ኤርትራ ወደ ግጭቱ ተመልሳ መግባቷን” በተመሳሳይ መልኩ ኮንነዋል።

* * ሙሉ ዘገባውን ለማንበብ ይህን ሊንክ ይጫኑ፦ https://ethiopiainsider.com/2022/7987/
24.2K views06:24
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-02 21:28:19
የጀግናው መከላከያ ሰራዊትን መስዋዕትነት የሚያከብረው ገድሉን የሚያቅ ነው
ክብር ለመከላከያ ሰራዊት። ሞቴን ለምትሞተው ህይወትህን ለኔ ለምትሰጠው
18.7K views18:28
ክፈት / አስተያየት ይስጡ