Get Mystery Box with random crypto!

Muktarovich Ousmanova

የሰርጥ አድራሻ: @muktarovichousmanova
ምድቦች: ፖለቲካ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 63.92K
የሰርጥ መግለጫ

Ethiopia forever

Ratings & Reviews

2.00

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

0

3 stars

1

2 stars

0

1 stars

1


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች

2024-03-28 13:35:36
የህወሓት ታጣቂዎች በራያ ህዝብ ላይ ከትናንት በስተያ ጠዋት የከፈተው ውጊያ በመከላከያ ሠራዊቱ፣ በአማራ ሚልሻና በራያ ወጣቶች ቅንጅት አፃፋውን አግኝቶ አሁን ተረጋግቷል ብለዋል። ታጣቂዎቹ ሾልከው በገቡባቸው የራያ አከባቢዎች በተለይ ጨማሮ እና ኮስም በሚባሉ አካባቢዎች የህዝብን ንብረት እና የኮስም 1ኛ ትምሀርት ቤትን ዘርፈውና አውድመው ሄዷል ብለዋል። ከዚህ በተጨማሪ አንድ መስጊድ ለማቃጠል ሙከራ አድርገው በመከላከያ ሰራዊት ከሽፏል ብለዋል፣የቁርዓን ትምህርት ቤቶችን ግን አቃጥለዋቸዋል ብለዋል፣ያሳዝናል። በጦርነቱ ያ ሁሉ እልቂት ተፈፅሞ እንደገና ሌላ ፀብ መጫር ለትግራይ ህዝብ ይበጀዋል? ቆም ብሎ ማሰብ ያስፈልጋል።
አዩዘሀበሻ
ፎቶ:-ከቦታው
ጥቆማ
ፈጣን እና ያልተሰሙ መረጃዎችን ለማግኘት፣ከስር ባለው ሊንክ የቴሌግራም ቻናሉን join አድርጉ፣ለሌሎች ጋብዙ
http://t.me/ayuzehabeshaofficial
http://t.me/ayuzehabeshaofficial
13.6K views10:35
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-03-28 13:06:45
ለቴሌግራም ተጠቃሚዎች የመረጃ አቦሸማኔ ልጠቀማችሁ
መረጃ ለማድረስ ቴሌግራም ተመራጭ እየሆነ ነው
ከአራቱም ማዕዘን በአቦሸማኔ ፍጥነት ጥርት ያሉ እና የተረጋገጡ መረጃዎችን በየደቂቃው የምታገኙበት ነው። የትም ያልተሰሙ ብዙ መረጃዎችን ስለምታገኙ Join አድርጉና ቤተሰብ ሁኑ።
ቻናሉን ብዙ ሰው ስለሚከታተለው ምርትና አገልግሎታችሁንም ብታስተዋውቁ ትጠቀሙበታላችሁ።
ከስር ባለዉ ሊንክJoin አድርጉ
https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s
https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s
12.8K views10:06
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-03-28 10:38:42
በአዳባ ወረዳ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ7 ሰዎች ሕይወት አለፈ

በምዕራብ አርሲ ዞን አዳባ ወረዳ ኤጀርሳ ቀበሌ ትናንት ምሽት 2 ሰዓት አካባቢ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የሰባት ሰዎች ሕይወት አለፈ።

የምዕራብ አርሲ ዞን ትራፊክ ክፍል ሃላፊ ኮማንደር ከማል አማን እንዳሉት፤ አደጋው የደረሰው ከጉብሳ ወደ አዳባ እህል ጭኖ ሲጓዝ የነበረ ከባድ ተሽከርካሪ ፍሬን በጥሶ በመገልበጡ ነው።

በአደጋው ሹፌሩ፣ ረዳቱን እና ከላይ ተሳፍረው የነበሩ ሰዎችን ጨምሮ የሰባት ሰዎች ሕይወት ማለፉን ተናግረዋል።

በሁለት ሰዎች ላይም ከባድ ጉዳት እንደደረሰ ሃላፊው ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ተናግረዋል።

በመላኩ ገድፍ
14.1K views07:38
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-03-27 17:39:34
በሞጆ ከተማ በደረሰ የእሳት አደጋ የአባትና የልጅ ህይወት አለፈ

በሞጆ ከተማ አስተዳደር ሉቦ መጋላ በተሰኘዉ አካባቢ በትናንትናው እለት ከቀኑ 6ሰዓት ገደማ በተከሰተ የእሳት አደጋ የአባትና ልጅ ህይወት ማለፉን ብስራት ራዲዮና ቴሌቪዥን ሰምቷል።
የሞጆ ከተማ ፖሊስ መምሪያ ኮሚኒኬሽን ክፍል ሃላፊ ዋና ኢንፔክተር ነጋሽ ለገሰ ለብስራት ራዲዮና ቴሌቪዥን እንደተናገሩት በባጃጅ አሽከርካሪነት ስራ ላይ የተሰማራዉ አባት በቤቱ ዉስጥም ቤንዚን ይሸጥ ነበር ብለዉናል።
ከስራ ገብቶ በእረፍት ላይ የነበረዉ አባት አዲሱ ቢራ የ 37 አመት ጎልማሳ ሲሆን ልጅ አብርሃም አዲሱ የ3 አመት ህጻን ነበር። ለአደጋዉ መንስኤ የሆነዉ ሁለት ጄሪካን ቤንዚን በቤት ዉስጥ እንዳለ እናት ምግብ ለማብሰል ለሞከረችበት ወቅት እሳቱ መነሳቱን ነግረውናል።
አደጋዉ ካጋጠመ በኋላ የሶስት አመት ልጁን ለማዳን ወደ እሳት ዉስጥ ገብቷል የተባለዉ አባት እርሱም ሆነ ልጁ ከፍተኛ ከፍተኛ ጉዳት ደርሶባቸዉ በአዳማ ሃይለማርያም ሆስፒታል ህክምና እየተደረገላቸው በትናንትናው እለት ህወታቸዉ እንዳለፈ ማለፉን የሞጆ ከተማ ፖሊስ መምሪያ ኮሚኒኬሽን ክፍል ሃላፊ ዋና ኢንፔክተር ነጋሽ ለገሰ ለብስራት ራዲዮና ቴሌቪዥን ተናግረዋል።
በአደጋዉ እናት በሰዉነቷ ላይ ከፍተኛ ጉዳት ደርሶባታል የተባለ ሲሆን በህክምና ክትትል ላይ ትገኛለች ሲል ብስራት ሬዲዮ ነው የዘገበው።
16.6K views14:39
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-03-27 17:10:59 ሰበር
ድሬደዋ የጎርፍ አደጋ ደርሶ በሰውና በንብረት ላይ ጉዳት ደርሷል
(ዝርዝሩን ተመልሼ አቀርባለሁ)
16.1K viewsedited  14:10
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-03-27 09:55:39
ስልክዎትን ለመቀየር ወይም አዲስ ለመግዛት አስበዋል ?

አዳዲስ እንዲሁም በመጠኑ ያገለገሉ ስልኮችን ከተሟላ ዋስትና እና ጥገና ጋር ይዘን ቀርበናል ለበለጠ መረጃ ቻናላችንን ይጎበኙ

https://t.me/sellphone2777

0929008292

inbox @bina27

አድራሻ- ቦሌ ከሸገር ህንፃ አጠገብ

ክፍለ ሀገር ላላቸሁ ደንበኞችቻችንም በ DHL መላክ ጀምረናል
17.4K views06:55
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-03-27 09:00:26
ላይመለስ ሄዷል | #ነፍስ_ኄር

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን እና የባህርዳር ከተማ አማካይ ስፍራ ተጫዋች የሆነው አለልኝ አዘነ ድንገተኛ ህልፈተ ህይወት ተሰምቷል ።

ለአርባምንጭ ታዳጊ ቡድን እስከ ዋናው ፤ ለሀዋሳ ከተማና ህይወቱ እስካለፈበት ጊዜ ድረስ ለባህርዳር ከተማ በሊጉ የሚጫወተው አለልኝ አዘነ ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድንም ጥሪ ተደርጎለት አገልግሎቱን ሰጥቷል ።

በቅርቡ በቅድስት ቤተክርስቲያን ስርአተ-ጋብቻዉን የፈፀመው ተጨዋቹ በጉዳት ምክንያት ከክለቡ ስብስብ ጋር ያልነበረ ሲሆን በትዉልድ ቦታው አርባምንጭ መጋቢት 18/2016 ዓ.ም ንጋት ላይ ህልፈተ ህይወቱ ተሰምቷል ።

የቀብር ስነስርዓቱም በዛሬው ዕለት በአርባ ምንጭ ከተማ እንደሚፈፀም ታዉቋል ። ለቤተሰቦቹ ፣ ለቡድን አጋሮቹ ፣ ለአድናቂዎቹ እንዲሁም ለመላው የስፖርት አፍቃሪ መፅናናቱን ይስጥልን ።

[ አሟሟቱን በተመለከተ የተለያዩ መረጃዎች እየወጡ ሲሆን '' #ራሱን_አጠፋ '' የሚለዉ ከሚወጡት መረጃዎች አንዱ እና ዋነኛው ነው ]
16.9K views06:00
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-03-26 22:29:18
ከሚደርሱኝ ጥቆማዎች በመነሳት ማረጋገጥ የቻልኳቸው የቤት ፈረሳ መረጃዎች

- አያት ዞን አንድ ውስጥ ያሉ በርካታ 'ዘመናዊ' ሊባሉ የሚችሉ መኖርያ ቤቶች ስፍራው ለሰማይ ጠቀስ ህንፃዎች ግንባታ ስለሚፈለግ ተነሱ እንደተባሉ፣ ባለፈው እሁድ እለት በመንግስት አካላት ስብሰባ ተጠርተው ይህ በይፋ እንደተነገራቸው አረጋግጫለሁ። ይህ በአካባቢው ቤቶችን የማንሳት ጉዳይ ቀጣይ እንደሆነም ታውቋል።

- በቦሌ ክ/ከተማ በተለምዶ ጉርድ ሾላ ንግድ ባንክ አካባቢ አስፓልት ዳር ያሉ የግል ቤቶች ተለክተው አንዳንዱ ቤት እስከ ሳሎኑ፣ አንዳንዱ ደግሞ እስከ መኝታ ቤት ድረስ እንዲፈርስ መደረጉ ታውቋል። እስከ ሳሎን ድረስ ብቻ በልኬት የፈረሰባቸው ቀሪውን መኝታ ቤታቸውንና ኪችናቸውን ዛሬ ለመሸፈን መግቢያና መውጪያ በራቸውን ሲሰሩ በድጋሜ አፍርሰውባቸው እንደገና ፍቃድ አውጡ እንደተባሉ ተረጋግጧል።

#AddisAbaba

Photo: File
ኤሊያስ መሰረት ያጋራው
17.9K views19:29
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-03-26 18:25:32
ንግድ ባንክ የሲስተም ችግር ተጠቅመው ገንዘብ የወሰዱበትን ደንበኞች ስም ዝርዝር ለጥፏል!
ቀጣይ ካልመለሳችሁልኝ ፎቶ እለጥፋለሁ እያለ ነው!
ስማችሁን ቼክ አድርጉ!
18.0K views15:25
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-03-23 18:47:01
ደብረማርቆስ
በአማራ ክልል ምስራቅ ጎጃም ዞን ደብረማርቆስ ከተማ በረቡ ገበያ መውጫ ቦሌ ሰፈር፣15ተኛ ሻለቃ አካባቢ እና ወደ ባህር ዳር መውጫ ጎተራ ሰፈር ዛሬ ከሰዓት ጀምሮ የተኩስ ልውውጥ መስማታቸውን ነዋሪዎቹ ገልፀውልኛል። በዚህ የተነሳ ሱቆችም ተዘጋግተዋል ብለዋል። በተለይ ቦሌ ሰፈር እስከዚህ ሰዓት ድረስ(12:36) ተኩሱ ይሰማል ብለዋል። ስለደረሰው ጉዳት አሁን ማወቅ አልተቻለም(አዩዘሀበሻ)።
ጥቆማ
ፈጣን እና ያልተሰሙ መረጃዎችን ያግኙ፣ከስር ባለው ሊንክ join አድርጉ ??
http://t.me/ayuzehabeshaofficial
http://t.me/ayuzehabeshaofficial
13.3K views15:47
ክፈት / አስተያየት ይስጡ