ሰበር መንግስትና ኦነግ ሸኔ ከነገ በስቲያ በሀገረ ታንዛኒያ እንደሚደራደሩ ታወቀ። ይህን ጠቅላይ ሚኒስትሩ መናገራቸውን የሚኒስትሮች ምክርቤት ሀላፊ አቶ ተስፋዬ ዳባ በፌስቡክ ገፃቸው ፅፈዋል። ሸኔ አሸማጋይ ካልገባ በቀር አልደራደርም ብሎ ነበረ። 18.6K viewsedited 16:25