ሠበር የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት የአሜሪካ ዜጎችን ሊያወጣ ወደ ሱዳን እየገባ ነው ማለት ነው? ዘርዘር ያለ ነገር እየፈለግኩ ነው። እመለሳለሁ። የአሜሪካ ኢምባሲ አመስግኗል ለኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት። በሌላ ዜና በሱዳን የሚኖሩ በርካታ የውጭ ሀገር ዜጎች በመተማ በኩል በጦርነቱ ምክንያት ወደ ኢትዮጵያ ግዛት ድምበር ጥሰው እየገቡ መሆናቸውን የዓለም ዓቀፍ መገናኛ ብዙኀን እየገለፁ ነው። 6.0K views12:33