ሰበር በሱዳን ካርቱም በተከሰተው ጦርነት የሀገሪቱ ጦር አዛዥ የሆኑት አልቡርሀን በሌላ አካባቢ ያለው ንጦር ወደከተማ እንዲመጣ እጠራለሁ ባሉት መሠረት የኢትዮጵያን መሬት ወሮ ይዞ የነበረው የሡዳን ጦር ያለበትን የአልፋሽጋን ቦታ ጥሎ መውጣቱ ተሠምቷል 20.8K views15:00