" ... የቤተክርስቲያንን ቀኖናና ዶግማ መሰረት ያደረገ እና ሲኖዶሳዊ እውቅና ያለው ነው " - የኢ/ኦ/ተ/ቤተክርስቲያን
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ፤ አትሌት ደራርቱ ቱሉ መፈንቅለ ሲኖዶስ የፈጸሙና ከቤተክርስቲያን ተወግዘው የተለዩ ወገኖች ጥፋታቸውን አምነውና ተጸጽተው እንዲመለሱ ለማድረግ የሽምግልና ጥረት እያደረገች ትገኛለች ስትል አሳወቀች።
አትሌት ደራርቱ ቱሉ ፤ የምታደርገው ጥረት የቤተክርስቲያንን ቀኖናና ዶግማ መሰረት ያደረገና ሲኖዶሳዊ እውቅና ያለው መሆኑን ቤተክርስቲያኗ ገልፃለች።