በውጊያ ቀጠና አቅራቢያ በሚገኙ ከተሞች የሰፈሩ የክልል አንድ የስደተኞችን እንቅስቃሴና የካምፕ ኑሮ በሚመለከት፦ ~ለራሳቸው ለስደተኞቹ፣ እና ~ለአካባቢው ሕዝብ ደኅንነት፣ እንዲሁም ~ለሠራዊቱ እንቅስቃሴ ሲባል ከአካባቢዎቹ አርቆ ማስፈር ያስፈልጋል። በተለይ በዋግኽምራና በሰሜን ወሎ ለሰፈሩ ስደተኞች ልዩ ትኩረት ማድረግ ያስፈልጋል! Wubishet Mulat 8.5K views19:53