Get Mystery Box with random crypto!

Muktarovich Ousmanova

የቴሌግራም ቻናል አርማ muktarovichousmanova — Muktarovich Ousmanova
ርዕሶች ከሰርጥ:
Wazemaalert
Ebc
Pmoethiopia
Westandwithendf
Londonmarathon
Berlinmarathon
Inbox
Fastmereja
Ethiopia
Southafrica
All tags
የሰርጥ አድራሻ: @muktarovichousmanova
ምድቦች: ፖለቲካ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 72.83K
የሰርጥ መግለጫ

Ethiopia forever

Ratings & Reviews

2.00

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

0

3 stars

1

2 stars

0

1 stars

1


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች

2023-05-11 13:48:55
ይህ ሀይማኖትን ተንተርሶ ፖለቲካ ዳግም ሊመለስ ይመስላል። ይህ የ OMN ዘገባ ለሚመጣው ነገር ፍንጭ ነው።
አሳራችን እንደገና እየመጣ ነው።
10.0K views10:48
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-11 13:06:00
ሳፋሪኮም ከብሔራዊ ባንክ በሞባይል ገንዘብ የማስተላለፍ ፈቃድ ተሰጠው
11.0K views10:06
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-11 12:44:29
በአዲስ አበባ ከተማ ውስጥ የሚገኙ የግል ትምህርት ቤቶች፤ በቀጣዩ 2016 የትምህርት ዘመን በተማሪዎች ወርሃዊ ክፍያ ላይ ጭማሪ ለማድረግ የሚያስችላቸውን “ፕሮፖዛል” አዘጋጅተዋል። ወደ አንድ ሺህ ገደማ የሚሆኑ ትምህርት ቤቶች፤ በሚያደርጉት የክፍያ ጭማሪ ላይ ከተማሪ ወላጆች ጋር ውይይት ማካሄዳቸውም ተነግሯል።

በእነዚህ ውይይቶች ላይ “ከስምምነት ላይ ተደርሶባቸዋል” የተባሉ የዋጋ ጭማሪ “ፕሮፖዛሎች”፤ ለአዲስ አበባ ከተማ ትምህርት እና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን ማቅረባቸውም ተገልጿል። “ፕሮፖዛሎቹ” ከ20 እስከ 100 በመቶ የሚደርሱ የዋጋ ጭማሪ የያዙ መሆናቸውን ባለስልጣን መስሪያ ቤቱ አስታውቋል።

ባለስልጣኑ በትላትናው ዕለት ለትምህርት ቤቶቹ ባሰራጨው ደብዳቤ፤ ጭማሪውን በተመለከተ “ከወላጆች ጋር በቂ መግባባት ላይ ሳይደርሱ” ተግባራዊ ማድረግ እንደማይችሉ አስጠንቅቋል። በአዲስ አበባ ከተማ ያሉ የግል ትምህርት ቤቶች “በምን ያህል መጠን ወርሃዊ ክፍያ ለመጨመር አቅደዋል?” የሚለውን ለመመልከት ከላይ የተያያዘውን መረጃ ይመልከቱ። (ኢትዮጵያ ኢንሳይደር)

* ዝርዝር ዘገባውን ለማንበብ ይህን ሊንክ ይጫኑ:- https://ethiopiainsider.com/2023/10883/
10.9K views09:44
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-11 12:10:53
ሱቅ ከነገበያው ሱቅ ከነሸማቹ

ለንግድዎ የበለጠ ስኬት
ከኪራይ ይልቅ የራስዎትን ሱቅ መግዛት

በአያት ግራንድ ሞል
በአይነቱ እና በስፋቱ ተወዳዳሪ በሌለው የገበያ ማዕከል ሱቅ በመግዛት ተጠቃሚ ይሁኑ

50 ሺህ ሰዎች በቀን የሚጎበኙት

ለበለጠ መረጃ:
https://t.me/nvhfjnfdhnojbfedgjn
0912287354 / 0904444670
#Viber | #IMO | #WhatsApp | #Telegram
10.5K views09:10
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-11 06:59:11 የኣንድ ነጋዴ ገጠመኝ ነው ሊጠቅማችሁ ስለሚችል ኣንብቡት
*********
."ዛሬ ሱቄ ኣንድ ሰው ሞባይል ሊገዛ ይመጣል እናም ሲመጣ የቤት መኪና ፣ ህፃን ልጁንና ለመውለድ የተቃረበች ሚስቱን ይዞ ነበር ....... እናም ሚስቱን መኪናው ውስጥ ኣስቀምጧት ህፃን ልጁን ይዞ ወደ ሱቄ ይገባና #iphone14 ስልክ ኣሳየኝ ብሎኝ ካሳየሁት በኃላ ዋጋውን ሲጠይቀኝ 165ሺ ኣልኩት እሱም እባክህ ሚስቴ ስላማራት ነው ቀንስልኝ ሲለኝ እሺ ብዬ 2ሺ ብር ስቀንስለት ተስማማን.............. ከዛም ባለቤቴን ከለር ላስመርጣት ብሎ ሶስት የተለያዩ ከለር ያላቸውን iphone 14 ስልኮች ልጁን ሱቄ ጥሎ ይዞ ወጣ............. ያው እኔም ልጁን እዛው ስለተውና እርጉዝ ሴት ስላየው ይመለሳል በሚል እሳቤ ሰጥቼው ትኩረቴን ሌሎች ደንበኞች ላይ ኣደረኩኝ............. ከዛም ብጠብቅ ምንም የለም ወጣ ብዬ ስመለከትም መኪናዋም እነሱም የሉም ..............ከዛ ወደሱቅ ተመልሼ ፈላውን ስጠይቀው ከጎዳና ላይ ጠዋት ኣንስተውት ልብስ ገዝተውለት ፤ ፀጉሩን ኣሰሰተካክለው ፤ ገላውን ምናምን ኣጠበው እንዳመጡት ነገረኝ ማለት ነው"

165K * 3 = 495 ሺ ኣነደዱት ማለት ነው
Andinet Nafkot
14.9K views03:59
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-11 06:46:22
3 ቀን ብቻ ቀረው !!!

10% ቅድመ ክፍያ

ከ369,344.3 ብር ጀምሮ

እጅግ ዘመናዊ ዲዛይን የወጣለት,
ለሁሉም ደምበኞቻችን ምቹ የሆነ መንደር እየገነባን እንገኛለን
ከGround floor ጀምሮ
53 ካሬ ስቲዲዮ(studio)10%=369,344.3ብር

72..2 ካሬ 10%=506,966.7ብር

132.1 ካሬ 10%=927,566.5ብር

147.33 ካሬ 10%=1,034,501.4ብር

ሱቆች ከ17 ካሬ ጀምሮ

ዲኤምሲ(DMC) Real Estate
ለበለጠ መረጃ ወይም ለቢሮ ቀጠሮ
(ለቡ መብራት ሀይል )

+2519-18-64-28-95//// WhatsApp telegram ,Viber ,imo mumber (+25106217873)
https://t.me/Engineergashaw
12.8K views03:46
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-11 06:42:53
የአሜሪካ የአፍሪካ ቀንድ ልዩ ልዑክ፤ ከኢትዮጵያ ዳያስፖራ ተወካዮች ጋር ሊወያዩ ነው

የአሜሪካ የአፍሪካ ቀንድ ልዩ ልዑክ ማይክ ሐመር በሎስ አንጀለስ ከሚገኙ የኢትዮ-አሜሪካ ማህበረሰብ አባላት ጋር ሊወያዩ ነው። ልዩ ልዑኩ በሎስ አንጀለስ ቆይታቸው፤ የአማራ፣ የኦሮሞ፣ የሶማሌ እና የትግራይ ማህብረሰብ ተወካዮችን እንደሚያነጋግሩ የአሜሪካ ውጭ ጉዳይ መስሪያ ቤት ዛሬ ረቡዕ ባወጣው መግለጫ አስታውቋል።

ማይክ ሐመር ከዛሬ ጀምሮ ለዘጠኝ ቀናት በሎስ አንጀለስ ካሊፎርኒያ በሚያደርጉት ቆይታ፤ የሰሜን ኢትዮጵያው ጦርነት እንዲያበቃ ያደረገውን የደቡብ አፍሪካ የግጭት ማቆም ስምምነትን ጨምሮ በኢትዮጵያ ስላሉ ወቅታዊ ጉዳዮች እንደሚወያዩ የአሜሪካ ውጭ ጉዳይ መስሪያ ቤት ገልጿል። የአፍሪካ ቀንድ ልዩ ልዑኩ ከአሜሪካ ኢትዮጵያውያን ጋር በሎስ አንጀለስ ከተማ የሚያደርጉት ውይይት፤ “ሰላምን በማስፈን እና የሴቶችን አቅም በማጎልበት” የሚያተኩር ነው ተብሏል።

“ዩናይትድ ውመን ኦፍ ዘ ሆርን” በተባለ የሲቪክ ድርጅት የተዘጋጀው ይህ ውይይት የሚካሄደው፤ 500 የሚጠጉ ሰዎችን ማስተናገድ በሚችለው በቦብ ሆፕ ፓትሪዮቲክ አዳራሽ ነው። አምባሳደር ሐመር በሎስ አንጀለስ ቆይታቸው፤ ከከተማይቱ ከንቲባ ካረን ባስ ጋር ውይይት እንደሚያደርጉ ተገልጿል። ካረን ባስ ባለፈው ህዳር ወር ላይ የሎስ አንጀለስ የመጀመሪያዋነበር ሴት ከንቲባ ሆነው ከመመረጣቸው በፊት፤ በኮንግረስ አባልነታቸው ወቅት ኢትዮጵያን በተመለከተ በሚያራምዷቸው ጠንካራ አቋማቸው ይታወቁ የነበሩ ናቸው።

* * ሙሉ ዘገባውን ለማንበብ ይህን ሊንክ ይጫኑ፦ https://ethiopiainsider.com/2023/10892/
12.2K views03:42
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-10 21:51:08
የግል ት/ቤቶች ያደረጉትን ከፍተኛ ጭማሪ በማስመልከት
የትምህርትና ስልጠና ተቋም ቁጥጥር ባለስልጣን ለግል ት/ቤቶች የጻፈው ደብዳቤ

2/9/2015
የትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን በ2016 ዓ.ም የግል የትምህርት ተቋማት የዋጋ ጭማሪ ላይ ውይይት ተደርጓል፤ ነገርግን በአንዳንድ የትምህርት ተቋማት ላይ አለመግባባት በመፈጠሩ በወረደው ሰርኩላር መሰረት ተግባራዊ እንድታደርጉ ባለስልጣኑ ያሳስባል፡፡
15.4K views18:51
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-10 18:59:46
ጋዜጠኛ በቃሉ:– «መቼ ነው ወደ ሀገር ቤት የምትመጣው? ብዙ ወዳጆችህ ስትመጣ አቀባበል ሊያደርጉልህ ይፈልጋሉ!»
ልደቱ:– «አቀባበል አያስፈልግም እኔ ስመጣ ፖሊስ ይቀበለኛል። ከጠበቃዬ ጋር እየተነጋገርኩ ነው አሁን ህክምና ላይ ነኝ ክሱ ሲመሰረት እመጣለሁ»
ለፈጣን መረጃ ቴሌግራም join ያድርጉ
https://t.me/MuktarovichOusmanova
17.4K views15:59
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-10 15:56:57
5 ቀን ብቻ ቀረው
10% ቅድመ ክፍያ
ከ370,397 ብር ጀምሮ
እጅግ ዘመናዊ ዲዛይን የወጣለት,
ለሁሉም ደምበኞቻችን ምቹ የሆነ መንደር እየገነባን እንገኛለን
ከGround floor ጀምሮ
53 ካሬ ስቲዲዮ(studio)10%=370397ብር
72.53 ካሬ 10%=508,200ብር
132.5 ካሬ 10%=929,532ብር
147 ካሬ 10%=1,0345014ብር

ሱቆች ከ20 ካሬ ጀምሮ

ዲኤምሲ(DMC) Real Estate
ለበለጠ መረጃ ወይም ለቢሮ ቀጠሮ
(ለቡ መብራት ሀይል )

+2519-18-64-28-95
https://t.me/Engineergashaw
18.6K views12:56
ክፈት / አስተያየት ይስጡ