የሰርጥ አድራሻ:
ምድቦች:
ፖለቲካ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች:
107.58K
የሰርጥ መግለጫ
ነጻነት ለህዝባችን - ብልጽግና ለአገራችን!
Bilisummaan uummata keenyaaf - badhaadhinni biyya keenyaaf!
Freedom to our People – Prosperity to our Nation!
Ratings & Reviews
Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.
5 stars
1
4 stars
0
3 stars
0
2 stars
0
1 stars
1
የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 12
2022-09-27 16:02:21
አርቲስት ማዲንጎ አፈወርቅ በማረፉ የተሰማኝ ኀዘን ከባድ ነው። ለሀገሩ በአጭር እድሜው ብዙ የሠራ ከያኒ ነው። ሀገር በተደፈረች ጊዜ ሕመሙን እየቻለ ግንባር ተገኝቶ ሠራዊቱን አጀግኗል። ሠልጣኞችን አበርትቷል። ነፍሱ በሰላም ትረፍ።
24.8K views13:02
2022-09-27 10:31:07
በደቡብ #የኢትዮጵያ ክፍል የፍራ ፍሬ ምርታማነት። የአግሮ ኢንዱስትሪ እንቅስቃሴዎች ውጤታማ እንዲሆኑ ተስማሚ እና ምቹ አካባቢ።
Fruit productivity of the southern part of #Ethiopia. Ideal and conducive environment for agroindustrial activities to flourish.
4.5K views07:31
2022-09-26 09:05:33
እንኳን ለብርሃነ መስቀሉ አደረሳችሁ!
17.7K views06:05
2022-09-24 09:20:33
በአማራ ክልል ምሥራቅ ጎጃም ዞን እና በሰሜን ሸዋ ዞን የስንዴ ምርታማነት። ድምር ጥረቶች ከፍተኛ ውጤት እንደሚያስገኙ የሚያሳይ ማስረጃ::
Homisha qamadii Naannoo Amaaraa, Godina Goojjam Bahaafi Kaaba Shawaatti argamu. Tattaaffiiwwan ida'aman bu'aa olaanaa akka argamsiisan ragaa mul’isu.
Wheat productivity in East Gojjam and North Shewa zones of the Amhara region. Evidence that combined efforts yield great results.
17.8K views06:20
2022-09-21 16:01:07
አፋር ክልል
Naannoo Affaaritti
Afar Region
27.7K views13:01
2022-09-21 10:58:49
በዙሪያችን ያለውን እምቅ ዐቅም መለየት ወሳኙ ዕውቀት ነው። በአንድ ወቅት በጎርፍ የመጥለቅለቅ አደጋ ተጋላጭ የነበረው የአፋር ክልል የመካከለኛው አዋሽ አካባቢ፣ በ20,000 ሄክታር የጥጥ እርሻ ማጌጡ አዲስ ነገር ነው። አካባቢው ፍራፍሬን የማብቀል ዐቅሙን እንዲገልጥ ደግሞ፣ የተሻሻለ የመስኖ አሠራር በመተግበር ላይ ይገኛል።
Identifying potential around us is essential. 20,000 hectares of cotton in middle awash is a new reality for an area in the Afar region that was once prone to flooding. Similarly the fruit potential of the area is being untapped though enhanced irrigation systems.
30.7K views07:58
2022-09-16 20:38:03
ስንዴን ለውጪ ሀገር ገበያ
Qamadii gabaa biyya alaaf dhiyessuuf
Wheat Exports
53.2K views17:38
2022-09-16 10:54:56
በጀመርነው የኢትዮጵያ አዲስ ዓመት ስንዴን ለውጪ ሀገር ገበያ ለማቅረብ ወደያዝነው ግብ ቀርበናል። ዛሬ ጠዋት በኦሮሚያ ክልል የዱግዳ እና የቦራ ወረዳዎች የስንዴ ኩታ ገጠም እርሻ የተመለከትነው ክንውን እጅግ ተስፋ የሚሰጥ ነው። የምሥራቅ ሸዋ ዞን ብቻ እንኳ 7 ሚልየን ኩንታል ምርት ለመሰብሰብ ዐቅዷል። ግብርናን ማዘመን የላቀ ውጤት ያስገኛል!
The new Ethiopian year brings closer our goal of wheat exports. Our review this morning of wheat clusters in the Dugda and Bora woredas of the Oromia region is quite promising. The East Shewa zone alone aims to harvest 7mil quintals. Increased mechanization will yield greater results.
130.8K views07:54
2022-09-07 11:38:27
Channel photo updated
08:38
2022-09-07 09:22:39
እስካሁን ያስመዘገብነውን የስንዴ ምርታማነት እያጠናከርን እና እያስፋፋን ከሄድን፣በምግብ ራሳችንን ከመቻል አልፈን ለቀጣናችን የዳቦ ቅርጫት መሆን እንችላለን።
Homishtummaa qamadii hamma yoonaatti galmeessifne cimsineefi babal'isaa yoo deemne, nyaataan of danda'uu bira darbinee naannawaa keenyaaf madda mina'aan nyaataa ta'uu ni dandeenya.
We can not only achieve self sufficiency but also become a bread basket for the region if we continue building on our wheat productivity successes.
20.6K views06:22